ስለ... የሬዲዮ ስክሪፕቶችን እያነበብክ ነው። የአካባቢ እና የአየር ንብረት ለውጥ

የተተከሉ የመጠባበቂያ ዞኖች የውሃ መስመሮችን ይከላከላሉ።

የካቲት 2, 2024

አቅራቢ: ከአቶ ፍራንሷ ዚዳ ጋር እንጀምር፣ በምእራብ ቡርኪናፋሶ የቡክል ዱ ሙሁን ክልል ዋና ከተማ ከሆነችው ከዴዱጉ ሃያ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቤንዱጉ መንደር ውስጥ አርሶ አደር  ናቸው። በወንዙ ዳርቻ ላይ እርሻ ይሰሩ ነበር። ነገር ግን ከ 2016 ጀምሮ ይህን መስራት አቁመዋል። ፍራንሷ ዚዳ: ደለል በመጨመር ለዚህ ጠቃሚ የውሃ ምንጭ መበላሸት አስተዋፅዖ እያደረገ መሆኑን ስለተረዳሁ…

የንብ ማነብ ሥራ አርሶ አደሮችን በማበልጸግ አካባቢን በመጠበቅ ላይ ነው።

ጥር 11, 2024

የፕሮግራም መለያ ድምጽ መጠንን ከፍ ማድረግ ፡ከዚያም ቀስ በቀስ ዝቅ ማድረግ አቅራቢ: ሰላም ውድ አድማጮች! ወደ ፕሮግራምዎ እንኳን በደህና መጡ። ስሜ ሶላንጅ ቢካባ ይባላል።  ዛሬ በምእራብ ቡርኪናፋሶ በሃውትስ–ባሲንስ ክልል ውስጥ በምትገኝ ያባሶ መንደር ውስጥ ስለ ንብ ማነብ  ተግባር እና ለሰዎች እና ለአካባቢው ስላለው ጥቅም እንነጋገራለን። በዚህ መንደር ከ2018 ጀምሮ በህብረት ስራ ማህበር ውስጥ ወደ ሰላሳ…

ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ለመለማመድ የሚያስፈልጉ የአርሶ አደር ስትራቴጂዎች

ጥቅምት 2, 2020

አቅራቢ 1: እንደምን አደራችሁ አድማጮቻችን አቅራቢ 2: አዎ ሁላችሁም እንደምን አደራችሁ፡፤ ስለአየር ንብረት ለውጥ መችም ሳትሰሙ አትቀሩም፡፡ አቅራቢ 1: (ይስቃል) እንዴት አይሰሙም፡፡ ለኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የአየር ንብረት ለውጥ እለታዊ ሃቅ ነው፡፡ ያለተጠበቁ ዝናባማና ደረቅ ወቅቶች እንዲሁም ጎርፍ እና ድርቅ ደጋግመው ያጋጥሟቸዋል፡፡ አቅራቢ 2: አዎ ትክክል ነው፡፡ ያንን ታሳቢ አድርገን የኢትዮጵያ አርሶ አደሮችን ከተለዋዋጭ የአየር ሁኔታ…

Tef production backgrounder : በጤፍ አበቃቀል ላይ የተሰጠ መግለጫ

መስከረም 26, 2016

መግቢያ ኢትዮጵያውያን ከማንኛውም አዝርዕት በበለጠ (በቆሎን ሳይጨምር) ጤፍ ይዘራሉ፣ ያመርታሉ፣ እንዲሁም ይመገባሉ፡፡ ወደ አምስት ሚልዮን የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን አባወራዎች ወደ ሶስት ሚልዮን ሄክታር የሚጠጋ መሬት ላይ ጤፍ ይዘራሉ፡፡ የጤፍ ሳይንሳዊ ስሙ ኤራግሮስቲስ ጤፍ ሲሆን የተገኘውም ከኢትዮጵያ እደሆነ ይታመናል፡፡ በኢትዮጵያ ወደ 15 በመቶ የሚጠጋው ካሎሪ ከጤፍ የሚገኝ ነው፡፡ ከጤፍ የሚሰራው እንጀራ የአብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን የየዕለት ምግብ ነው፡፡ ይህ…

ፍየል በማርባት በምስራቅ ኬንያ የተከሰተውን ድርቅ መቋቋም

ሕዳር 25, 2015

የመግቢያ ሙዚቃ ከፍ ብሎ ከዚያ ዝቅ ይላል አቅራቢዋ:                               እንደምን አደራችሁ፤ ወደ አርሰ አደር ለአርሶ አደር ፕሮግራማችን እንኳን በሰላም መጣችሁ፡፡ በዛሬው ፕሮግራማችን የድርቅን ተጽእኖ እና አርሶ አደሮች እንዴት እየተቋቋሙት እንደሆነ እንነጋራን፡፡ በምስራቃዊ ኬንያ በምትገኘው በምዊንጊ ያሉ አንዳንድ አርሶ አደሮችን ጎብኝቻለሁ፤ እነዚህ አርሶ አደሮች በተሳካ ሁኔታ ከከብት አርቢነት ወደ ወተት ፍየል አርቢነት ተቀይረዋል፡፡ በመጀመርያም የአርሶ አደሮች አስተባባሪ…